የዩኒቨርሲቲው ቲቺንግ እና ሪፌራል ሆስፒታል ላለፉት 90 ዓመታት ያልተቋረጠ የህክምና አገልገሎት ለህብረተሰቡ ሲሰጥ ቆይቷል፡፡ ሆስፒታሉ በዩኒቨርሲቲው መተዳደር ከጀመረበት ጊዜ ወዲህ በዘመናዊ የህክምና ቴክኖሎጂና በሰለጠኑ ባለሙያዎች በመታገዝ ለወላይታና አጎራባች ዞኖች ማህበረሰብ የህክምና አገልግሎት ይሰጣል፡፡ሆስፒታሉ የኩላሊት እጥበት ህክምና ለመስጠት የሚያስችለውን ዘመናዊ ማሽን ከቅዱስ ጻውሎስ ሆስፒታል ጋር በተፈጠረ መልካም ግንኙነት ያገኘ ሲሆን፣ በቀን 8 ታካሚዎችን ማስተናገድ የሚስችል መሆኑ ተመልክቷል፡፡ህክምናው ከቀላል እስከ ከባድ የኩላሊት እጥበት አገልግሎት መስጠት የሚችል ሲሆን ከዚህ ቀደም ለህክምና የሚወጣውን ጊዜ፣ ጉልበትና ወጪ እንደሚቆጥብ ተገልጿል፡፡ የኩላሊት እጥበት ህክምና ቀደም ሲል በአዲስ አበባ ብቻ ይሰጥ የነበረ ሲሆን አሁን ግን ሆስፒታሉ ሌሎች ተጓዳኝ የህክምና አገልግሎቶችን ጨምሮ የሪፈራል አገልግሎት ይሰጣል፡፡
-
Wednesday, February 17, 2021 - 23:03
-
Friday, February 12, 2021 - 16:42
-
Friday, February 12, 2021 - 16:42
-
Monday, February 1, 2021 - 18:04
-
Wednesday, May 27, 2020 - 15:45
-
Tuesday, December 4, 2018 - 18:04
-
Friday, November 29, 2019 - 17:42
-
Wednesday, October 10, 2018 - 11:14
Notice/ማስታወቂያ
Upcoming Events
upcoming Events
Happening now
VACANCY
No vacancy
Bid/ጨረታ